ቤተ ክርስቲያን
ቤተክርስቲያን ወደ እግዚአብሔር እንድንቀርብ የምታደርገን የልዑል እግዚአብሔር ደጅ ናት፡፡ /ዲድስቅልያ/
በሃይማኖት ሙቀት ቤተክርስቲያንን ያሞቃት የመንፈስ ቅዱስ እሳት ነው፡፡
/አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ/
የሙታን ትንሳኤ፣የዕውራን መሪ፣ትንቢተ ነቢያት፣ ስብከተ ሐዋርያት፣ክብረ ሰማያት፣ የጻድቃን ሞገስ፣ የደናግላን ንጽሕና፣ የቤተክርስቲያን መሠረት፣
መስቀል ነው፡፡
/ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
የቤተክርስቲያን ሕይወት በመስቀሉ ላይ ነው ስለኾነም ፈተና ይበዛበታል፡፡
ስለዚህ ከግል ሕይወታችኹ ይልቅ የቤተክርስቲያናችኹን አቋም አጠናክሩ፡፡
/አቡነ ጎርጎርዮስ/
ቤተክርስቲያን ወደ እግዚአብሔር እንድንቀርብ የምታደርገን የልዑል እግዚአብሔር ደጅ ናት፡፡ /ዲድስቅልያ/
በሃይማኖት ሙቀት ቤተክርስቲያንን ያሞቃት የመንፈስ ቅዱስ እሳት ነው፡፡
/አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ/
የሙታን ትንሳኤ፣የዕውራን መሪ፣ትንቢተ ነቢያት፣ ስብከተ ሐዋርያት፣ክብረ ሰማያት፣ የጻድቃን ሞገስ፣ የደናግላን ንጽሕና፣ የቤተክርስቲያን መሠረት፣
መስቀል ነው፡፡
/ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
የቤተክርስቲያን ሕይወት በመስቀሉ ላይ ነው ስለኾነም ፈተና ይበዛበታል፡፡
ስለዚህ ከግል ሕይወታችኹ ይልቅ የቤተክርስቲያናችኹን አቋም አጠናክሩ፡፡
/አቡነ ጎርጎርዮስ/
No comments:
Post a Comment