Sunday, July 27, 2014

ቤተ ክርስቲያን

ቤተ ክርስቲያን

ቤተክርስቲያን ወደ እግዚአብሔር እንድንቀርብ የምታደርገን የልዑል እግዚአብሔር ደጅ ናት፡፡ /ዲድስቅልያ/

በሃይማኖት ሙቀት ቤተክርስቲያንን ያሞቃት የመንፈስ ቅዱስ እሳት ነው፡፡
/አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ/

የሙታን ትንሳኤ፣የዕውራን መሪ፣ትንቢተ ነቢያት፣ ስብከተ ሐዋርያት፣ክብረ ሰማያት፣ የጻድቃን ሞገስ፣ የደናግላን ንጽሕና፣ የቤተክርስቲያን መሠረት፣
መስቀል ነው፡፡
/ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

የቤተክርስቲያን ሕይወት በመስቀሉ ላይ ነው ስለኾነም ፈተና ይበዛበታል፡፡

ስለዚህ ከግል ሕይወታችኹ ይልቅ የቤተክርስቲያናችኹን አቋም አጠናክሩ፡፡
/አቡነ ጎርጎርዮስ/

No comments:

Post a Comment